በኢንዱስትሪ መንደር የተገነባው የመሬት ልማት ቢሮ ከ64 ሚሊዪን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ባለሦስት ወለል ህንፆ፣የጎሮ ጤና ጣቢያ ደረጃ ማሳደግና የጎሮ 1ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ስራዋች አሁን ተመረቀ።