በዛሬው እለት ከሚመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው ለተለያዩ የመንግስት ስራ የሚውሉ 40ፒክአኘ መኪናዎች ፣2 የእሳት አደጋ መኪናዎች ፣ 2የውሀ መጓጓዥ ቦቴዎች ፣10 የደረቅ ቆሻሻ መኪኖች 4 የስጋ ማመላለሻ መኪኖች ሲሆኑ መኪኖቹ ከ148ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሆነባቸው ናቸው። በስነስርአቱ በአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቀዋል። በዛሬው እለት የሚመረቁ የግንባታ ስራዎችን በቀጣይ መረጃዎችን እናደርሳለን።
በአስተዳደሩ በ2012 በጀት ዓመት ስራቸው የተጠናቀቁ የካፒታል ልማት ፕሮጀክቶች የምረቃ ስነስርዓት እየተካሄደ ይገኛል።


