15ተኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ኤግዚቢሽንና ባዛር መካሄድ ጀመረ፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር 15ተኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ምክኒያት በማድረግ በምድር ባቡር ስፖርት ሜዳ ዛሬ መካሄድ በጀመረዉ የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዛር ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት “እኩልነትና ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ለ15ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘዉ ይህ በዓል በኢትዮጵያ የሚገኙ ብሔር፣…


