ለአገር መከላከያ ሰራዊት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ።

    በጁንታው የህወህት ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በደረሰው ጥቃት ግዳጅ ላይ ሆነው ለቆሰሉና በምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል ላሉ አባላት የገንደ ሀኖሌ ነዋሪዎች ግምታቸው 40ሺህ ብር የሚገመት የፍየል ሙክት ደግፈዋል ። በድጋፍ አሰጣጥ ስነስርአቱ ላይ የምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል ሀላፊ ኮርኔል ብርሀኑ ዘመዴ ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያደረገ ያለው ድጋፍ ህዝባዊ ወገንተኛነትን የሚያሳይ ነው…

    Read More