የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ምስራቅ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር ትላንት በሐረር ከተማ በትምባሆ ቁጥጥር ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ “ጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግበዓት ቁጥጥር የሥራ ሂደት መሪ” ሲስተር ሰሪዶ ዑመር አማካኝነት በትምባሆ ቁጥጥር ዙሪያ በድሬዳዋ የተሰሩ ስራዎች በሪፖርት መልክ አቅርቧል፡፡ በቀረበው ሪፖርት መሰረት በሀገራችን የትምባሆ ቁጥጥር ምን እንሚመስል እና ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ፣ ያጋጠማቸውን ተግዳሮቶች ፣ ከህብረተሰቡና ከመንግስት የሚጠበቁ ኃላፊነቶች በተጨማሪም ትንባሆን ለመከላከል በወጣው አዋጅ ዙሪያ ውይይት ተደረጓል፡፡ የውይይቱ…

    Read More