ለኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ድገፍ ላደረጉ የምስጋናና የዕውቅና ሰነስርአት ተካሄደ።

    የድሬደዋ አስተዳደር ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ ለማድረግ የቀረበውን አገራዊ ጥሪ ተቀብለው ሀብት፤ጉልበትና እውቀት በመለገስ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የሀገር አለኝታዎችና ዋልታዎች በድሬዳዋ ራስ ሆቴል የምስጋናና የዕውቅና ስነስርዓት አካሄዶል። በስነ ስርአቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት በሰሜን ዕዝ መከላከያ ሰራዊት የጁንታው የህውሀት ቡድን በፈፀመው ክህደት የሕግ ማስከበር ስራ…

    Read More

      በድሬዳዋ ሴቭ ዘ ቺልድረን 1.5 ሚሊየን ወጪ የተገነባው ህጻናት ማቆያ ተመረቀ።

      በድሬዳዋ ሴቭ ዘ ቺልድረን 1.5 ሚሊየን ወጪ የተገነባው የህጻናት ህገ ወጥ ዝውውርን ለመቀነስና ለመቆጣጠር እንዲያድችል የተገነባ የ12 ህጻናት ማቆያ ምርቃት ተካሄደ። ከፍተኛ የህጻናት ዝውውርን ለመቀነስና ለመቆጣጠር ታስቦ የተገነባው ድርጅቱ የበኩሉን ለመወጣት በቅንጅት በመስራት ወደ ቤተሰባቸው ለማቀላቀል በመንገድ ትራንስፖርት ግቢ ትብብር ማዕከሉ ተገንብቷል። በማዕከሉ 12 የወንዶችና የሴቶች ህጻናት ማቆያ፣ መምከሪያ፣ መረጃ ክፍል (council room) እና የተሟላ…

      Read More