Miidhaa Koronaa ittisuu fi To’achuuf Sochiin Hagoogii Kaayachuu jalqabame.

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti miidhaa dhibeen Koronaa hawaasaa fi Dinagdee irraan ga’uu danda’u ittisuu fi to’achuun akka danda’amuu fi miira of-dagannoo hamaa hawaasa biratti mul’atu jijjiiruuf “akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa” dhasdannoo jedhuun dhaabileen mara Hagoogii Afaanii fi funyaaniin ala akka hin sochoone kan dirqisiisuu fi sochiin dadamaqsuu jalqabameera. See Translation

    Read More

      ሰበር ዜና ስዩም መስፍንን እና አባይ ፀሐዬን ጨምሮ የጁንታው ቀንደኛ አመራሮች ተደመሰሱ::

      የመከላከያ ሰራዊት ሀይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው፣ ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ዛሬም እንደ ትናንቱ አስደናቂ ጀግንነታቸውን በአንፀባራቂ ድል ታጅበው በድል መወጣት መቀጠላቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል። አሁንም የተቀሩትን የጁንታ አመራሮች የገቡበት ገብተው የማደን ተግባራቸውን አጠናክረው ቀጥለዋልም ብለዋል። የጁንታው ቡድን ከትጥቅ ትግሉ ጀምሮ በስልጣን ላይ እያለ ኢትዮዽያዊ፣ ከስልጣን ሲወርድና የማይመች…

      Read More

        ‹‹እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ›› ዘመቻ ማስጀመሪያ ስነ-ስርአት ተካሄደ ::

        የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን ከተከሰተ በኋላ በየቀኑ የሚያዙ የቫይረሱ ተጠቂዎች ብዛት በጣት የሚቆጠር ቢሆን አሁን ላይ በየቀኑ ከ400 እስከ 500 የሚሆኑ ዜጎች በቫይረሱ እየተያዙ ይገኛሉ ፡፡ የመያዝ ቁጥሩ አነስተኛ በሆነበት ወቅት ቁጥጥሩ ጠንካራ የመሆኑን ያህል ግን በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በቫይረሱ በየቀኑ እየተያዙ ጥንቃቄ የሚባለው ነገር ተዘንግቷል መዘናጋቱም ከጊዜ ወደ ጊዜ ጨምሯል፡፡ ‹‹ እንድናገለግልዎ ማስክዎን ያድርጉ ››…

        Read More