8ተኛው የተፋሰስ ልማት ስራዎች በዛሬው ዕለት “የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና “በሚል መሪ ቃል ተጀመረ በድሬደዋ አስተደደር በዋሂል ክላስተር 8ኛውን የተፋሰስ ልማት ስራዎችን የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና የኢንቨሰትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ከድር ጁሀር እንዲሁም የድሬደዋ ብልጽግና ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ በይፋ አስጀምረዋል ።