የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል የመሪ ቃል በዋሂል ክላስተር በሚገኙ ቀበሌዎች 8ተኛው የተፋሰስ ልማት በእቅዱ ላይ በተቀመጠው መሰረት በከፍተኛ የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎ እየተከናወነ ይገኛል።