የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊት አባላት የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ ።

    በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በነበረው የህግ ማስከበር ተልእኮ ላይ ጉዳት የደረሰባቸው የኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት በድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት እየተሰጣቸው ይገኛል ። የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮም ማርች 8 የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በህክምና ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የሚሆን የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በድጋፍ ስነ-ስርአቱ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት…

    Read More

      መስማት አለመቻል ብቁ አሽከርካሪ ከመሆን አያግድም !

      የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን መስማት የተሳናቸዉ ዜጎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ተጠቃሚ ለማድረግ በተዘጋጀዉ የአሰራር ማንዋል ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ ፡፡ የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ቱሉ እንደተናገሩት የዚህ ማንዋል መዘጋጀት ዋና አላማ መስማት ለተሳናቸዉ ሰዎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል አሰራር ስርዓት በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ ተሸከርካሪን በማሽከርከር ከቦታ…

      Read More