7ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ መርሀ ግብሮች በድምቀት ተከብሯል፡፡

    አሽከርካሪዎችም ሆነ ተሳፋሪዎች ማስክን ባግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸው በመርሀግብሩ ተጠቁሟል፡፡ ወር በገባ የመጨረሻው እሁድ ሚከበረው የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችና የእግረኞች ቀን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ባሳተፈ መልኩ ድሬደዋ ላይ ተከብሯል፡፡ በስነ_ስርዕቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት መርሀግብሩ ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት ገንዛቤን በመፍጠር…

    Read More