ለአንድ ሀገር ዘላቂ ሰላምና አብሮነት የታዳጊ ህፃናት የሰላም ዕውቀት ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ::

    በድሬደዋ አስተዳደር የምስራቅ ጀግኖች ት/ቤት ተማሪዎች በሀገራቀፍ የመጀመሪያው የሰላም ቀን ባከበሩበት ስነስርዓት ላይ የተገኙት የድሬ ደዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ባደረጉት ንግግር ለአንድ ሀገር ዘላቂ ሰላምና አብሮነት የታዳጊ ህፃናት የሰላም ዕውቀት ከፊተኛ ሚና ያለው በመሆኑ በየትምህርት ቤቶቹ ተማሪዎቻችን ሰላምና አብሮነትን ፣ መብትና እና ግዴታን በአግባቡ እንዲረዱ ለማድረግ እንዲሁም የተማሪዎችን የሰላም እና የአብሮነት…

    Read More