የትራንስፖርት መጨናነቁን ለመቅረፍ የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ድሬዳዋ ከተቆረቆረች ከ115 ዓመት በላይ ሆኗታል፡፡ በነዚህ ዓመታትም ከተማዋ በተለያዩ ዘርፎች እድገትን አስመዝግባለች፡፡ ከነዚህ ዘርፎች ውስጥ የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን በአግባቡ ሊያቀላጥፍ የሚችለው የመንገድ መስመር ዝርጋታ ስራ ዋነኛው ነው፡፡ እንደአስተዳደር ከዚህ አንጻር በርካታ ስራዎች የተሰሩና እየተሰሩ የሚገኙ ሲሆን በቀጣይም የከተማዋን ዕድገት ሊሸከምና የትራንስፖርት መጨናነቁን ሊያቃልል የሚችል ስራ በመሰራት ላይ ነው፡፡ የፈረንሳይ መንግስት ባደረገው እገዛ በመጣ ድርጅት በተለያዩ…


