በቀበሌ 06 አስተዳደር 200 ለሚሆኑ ችግረኛ ነዋሪዎች ድጋፍ ተደረገ::

    የቀበሌ 06 አስተዳደር አመራሮች እንዲሁም በአካባቢው ላይ ለከተማ ምክር ቤት የብልጽግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ እጩዎች በቀበሌው ከሚገኙ ባለሀብቶችና የንግድ ማህበረሰቦች ባሰባሰቡት ገንዘብ 200 ለሚሆኑ ለአካባቢው ችግረኞች የታለቁን ረመዳን ጾምና የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ በድጋፍ መድረኩ ላይ የአስተዳደሩ ም/ከንቲባና የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የብልጽግና…

    Read More