የድሬዳዋ አስተዳደርን ጨምሮ የምስራቅ ሀረርጌ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ከዛሬ ጀምሮ ባሉት ሶስት ቀናት ከፍተኛ የሆነ ዝናብ ሊጥል እንደሚችል ተገለፀ ።

    ነዋሪው ህብረተሰብም ተገቢውን ቅድመ ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባም ተገልፃል ። የድሬዳዋ አስተዳደር የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት በከተማችን ድሬዳዋ ብሎም በአጎራባች ክልሎች አደጋ ከመድረሳቸው አስቀድሞ በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ለአደጋው ቅድመ መረጃ ኖሯቸው ለአደጋው ተጋላጭ እንዳይሆኑ ብሎም ሊደርስ ከሚችል ጉዳት እራሳቸውን እንዲከላከሉ ተገቢውን መረጃ ይሰጣል ። ከዚህም ባለፈም ይህንን ስራ ለሚሰሩ አስፈፃሚ ሴክተር መስሪያ ቤቶች…

    Read More