በድሬዳዋ አስተዳደር የአፍጢር ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ፡፡

    በዚሁ ዝግጅት ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የተለያዩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በተካሄደው የአፍጢር ፕሮግራም ላይ በርካታ ህዝበ -ሙስሊሙ ተሳታፊ ሆነውበታል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች እና የተለያዩ እምነት ያላቸው ነዋሪዎች በፍቅር እና በአንድነት የሚኖርባት ነው ያሉት ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ይሄን የአብሮነት እና…

    Read More