ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ ማሳሰቢያ….

    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን ተግባራት እያከናውነ ቆይቶ የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቁ እና የመራጮች ምዝገብ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። የመራጮች ምዝገባ ሂደት ከሞላ ጎደል በስኬታማነት የተጠናቀቀ ቢሆንም ሂደቱ እየተከናወነበት ባለበት ጊዜ አንስቶ የሚታዪ በተለይ የዝቅተኛ የመንግስት እርከን ሰራተኞች(ወረዳ፣ ቀበሌ…ወዘተ) ጣልቃ ገብነቶችን በተለያየ መንገድ ለሚመለከታቸው አካላት ሲያሳውቅ ቆይቷል። በቅርቡም ቦርዱ በግንባር ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ በነጻ…

    Read More

      በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 5 ተኛው ዙር የኢትዮጲያ ህግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ፍርድ ቤት ውድድር ተካሂዷል ።

      የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ 1999 ዓ.ም ከተቋቋሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን በተለይም ዩኒቨርሲቲው በመማር ማስተማር ፣ በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም በማህበረሰብ አገልግሎት ዙሪያ በርካታ ስራዎችን ከመስራት በዘለለ በ 2030 ከአፍሪካ ምርጥ 10 የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ለማድረግ በመሰራት ላይ ይገኛል ። የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከፌዴራል ፍትህና ህግ ምርምርና ስልጠና ኢንስቲትዩት ጋር በጋራ በመተባበር 5 ተኛው ዙር…

      Read More