የድሬዳዋ አስተዳደር “አረንጓዴ ዐሻራ” አብይ ኮሜቴ በ2013ዓም የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ውይይት አደረገ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር በ2013ዓም “አረንጓዴ ዐሻራ” የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርን በተመለከት የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል እና የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ፅ /ቤት ሃላፊ አቶ ኤልያስ አልይ በአስተዳደር ደረጃ ሊተገበር የታቀደውን ተግባራት ዝርዝር እቅድ አቅርበዋል። በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርህ ግብር 2000000 ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን ገልፀው ከነዚህም መካከል 200,000-500,000 ችግኞችን በጎረቤት ሀገራችን ጂቡቲ…

    Read More