የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማሳደግ አበክሮ እንደሚሰራ ተገለፀ፡፡

    6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፅህፈት ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር የምርጫ ቅስቀሳ ንቅናቄ አካሄደ ፡፡ በሀገራችን የሚካሄደውን 6 ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ፅህፈት ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ 9 ኙም ቀበሌዎች ላይ እንዲሁም በገጠር ክላስተር የሚኖሩ ሴቶችን አሳታፊ ያደረገ የምርጫ ቅስቀሳ ንቅናቄ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም…

    Read More