የአለም አቀፍ ደም ለጋሾች ቀንን ምክንያት በማድረግ በኮካ-ኮላ ፋብሪካ የደም ልገሳ ፕሮግራም ተካሂዷል ።

    ደም ከተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ከሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሰብስቦ አደጋ ለደረሰባቸው ፣ የደም ማነስ ላለባቸው ፣ በወሊድ ምክንያት ደም ለሚፈሳቸው ፣ የደም ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ ደም ባንክ አገልግሎት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኝ ሲሆን በ 2013 ዓ.ም 5 ሺህ ዩኒት ደም ለመሰብደብ አቅዶ 5 ሺህ 103 ዩኒት ደም መሰብሰብ ችሏል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

    Read More