የብልፅግና ፖርቲ ድሬደዋ አስተዳደር በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ ከነዋሪዎች ጋር የምረጡኝ ቀስቀሳ አካሂዷል።

    በቀስቀሳ ላይ ፖርቲው በማህበራዊ ÷ በኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ በቀጣይ የሚያከናውናቸው እቅዶች ገለፃ የተደረገ ሲሆን በዋናነት ከነዋሪው የሚነሱ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት እንደሚንቀሳቀስ ተገልጿል። በፖርቲው ስር አዋሌቀበሌን ወክለው ለድሬደዋ ምክርቤት የሚወዳደሩ ሶስት እጩዎችን ማለትም:- * አቶ ኑረዲን መሀመድ *ወ/ሮ ሳኒያ ሙስጠፋ *አቶ ሙራድ ሙክታር ለቀበሌው ነዋሪዎች አስተዋውቋል በተጨማሪ አቶ ኑረዲን መሀመድ እንዳሉት ፖርቲያችን ብልፅግናን ከመረጣቹ በቀበሌ…

    Read More