በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር የሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና በመስጠት ተመረቁ ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር 6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫን ተከትሎ በአስተዳደሩ የሚወዳደሩ ተፎካካሪ ፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳቸው ፍፁም ሰላማዊ በሆነ መንገድ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች አካሂደዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የፊታችን ሰኞ የሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ፍፁም ሰላማዊና ያለምንም የፀጥታ ችግር ምርጫው ተጀምሮ ይጠናቀቅ ዘንድ በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኙ አራት የገጠር ክላስተር ለሚገኙ ከ 1150 በላይ የሚሊሻ አባላት የአጭር ጊዜ ስልጠና…

    Read More

      6ኛው አገራዊ ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ብቻ ቀርቶታል፤ምርጫ በሚካድባቸው የአገሪቱ አካባቢዎች ያለውን አጠቃላይ ዝግጅትና ድባብ እንዴት ታዘቡት? የነገው ምርጫ ሰላማዊ እና ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ ከመንግስት እና ከህብረተሰቡ በተለይ ከእያንዳንዱ ዜጋ ምን ይጠበቃል ይላሉ? የእርስዎን ሀሳብ ያጋሩን፡፡

      Read More