በድሬዳዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሃር የተመራ ልዑክ በኢጀኣነኒ ቀበሌ የችግኝ ተከላ አካሄደ።

    ” ኢትዮጵያን እናልብሳት ” በሚል መሪ ቃል 3ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ስነስርዓት ተካሄደ ። በሀገራችን ኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ በሚገኝው የ 3ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ 6 ቢሊዬን ችግኝ ለመትከል ታቅዶ እየተካሄደ በሚገኝው የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ እንደ ድሬዳዋ 2 ሚሊዬን ችግኝ ለመትከል የታቀደ ሲሆን የዚሁ ዕቅድ አንድ አካል በሆነው እና ዛሬ በድሬዳዋ…

    Read More