6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በድሬዳዋ አስተዳደር ነፃ ፣ ሰላማዊና ፍትህሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጾኦ ላበረከቱ አካላት የምስጋና ፕሮግራም ተካሄደ፡፡

    6 ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ ሰላማዊና ፍትሀዊ በሆነ አግባብ ይካሄድ ዘንድ በድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ አቀፍ የሰላም ምክር ቤት ተቋቁሟል ይኸውም ምክር ቤት በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ በመመራት በ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ላይ የተወዳደሩ 10 የፖለቲካ ፓርቲዎች ፣ የፌደራልና የአስተዳደሩ የፍትህና የፀጥታ ተቋማቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ አባገዳዎችና ኡጋዞች ፣ የሲቪክ ማህበራት ፣ በአስተዳደሩ…

    Read More