ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ ::

    አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት እቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የቦርድ አባላት ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ጋር በመሆን የህዳሴ ግድብ ግንባታ የደረሰበትን ሁኔታ ትናንት በቦታው ተገኝተው ተመልክተዋል። የግድቡ ግንባታ በተያዘለት ዕቅድ መሰረት እየተከናወነ ስለ…

    Read More

      ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ተሳታፊ የሆኑበት 3ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄዷል ።

      በሀገራችን ኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ በሚገኘው 3 ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር 6 ቢሊዬን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ሲሆን ይህም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር እየተካሄደ ይገኛል ። በ 3 ተኛው የአረንጓዴ ልማት የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብርም በድሬዳዋ አስተዳደር 2 ሚሊዬን የሚሆኑ ችግኞችን ለመትከል የታቀደ ሲሆን የዚሁ ዕቅድ አንድ…

      Read More