የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ ከ30% በላይ መጨመር እንደማይቻል ተገለፀ።

    በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የግል ትምህርት ቤቶች ለትምህርት አገልግሎት የሚያስከፍሉት ወርሃዊ ክፍያ ከ30% በላይ መጨመር እንደማይቻል ተገለጸ። በወቅታዊ የትምህርት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል የድሬዳዋ አስተዳደር ት/ቢሮ በወቅታዊ የትምህርት ጉዳይ ላይ በተለይም በግል ት/ቤቶች የዋጋ ጭማሪን በተመለከተ ዛሬ ለሚዲያ ተቋማት ቢሮው ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥቷል ። የቢሮ ኃላፊዋ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በቢሮአቸው…

    Read More