የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ተካሂዷል ።

    በሀገራችን ለ34 ተኛ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደግሞ ለ42 ተኛ ጊዜ በመከበር ላይ የሚገኘው የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በመከበር ላይ ሲሆን ይኸው መርሀ-ግብር ሲጀመርም የድሬዳዋ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የጽዳት ዘመቻና የችግኝ ተከላ እንዲሁም የብስክሌት ውድድር ተካሂዷል ። በዚህም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ…

    Read More

      የድሬዳዋ ሪፈራል ሆስፒታል ለማጠናቅ የድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በ350 ሚሊዮን ብር ውል መግባቱን አስታወቀ ::

      ዩኒቨርሲቲው የድሬዳዋ ሪፈራል ሆስፒታልን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ የሚያደርግ ውል ከኤ.ቢ ኮንስትራክሽን ጋር በዛሬው ዕለት የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም ጀምሮ ለረጅም ጊዜ በግንባታ መጓተት ምክንየት ሳይጠናቀቅ የቀረውን የድሬደዋ ሪፈራል ሆስፒታል ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ የህክምና ተማሪዎችን የተግባር ልምምድ የሚያደርጉበት ማዕከል እንዲሆን ከድሬዳዋ አስተዳዳር ሙሉ ለሙሉ በባለቤትነት መረከቡ ይታወሳል፡፡ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልን…

      Read More