የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች ተካሂዷል ።
በሀገራችን ለ34 ተኛ እንዲሁም በአለም አቀፍ ደግሞ ለ42 ተኛ ጊዜ በመከበር ላይ የሚገኘው የአለም አቀፍ የቱሪዝም ቀን “ቱሪዝም ለሁለንተናዊ እድገት”በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በመከበር ላይ ሲሆን ይኸው መርሀ-ግብር ሲጀመርም የድሬዳዋ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ የጽዳት ዘመቻና የችግኝ ተከላ እንዲሁም የብስክሌት ውድድር ተካሂዷል ። በዚህም መርሀ-ግብር ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ…


