ኢትዮ ቴሌኮም በድሬደዋ አስተዳደር ለሚገኙ ችግርተኛ ተማሪዎች 1500 ደርዘን የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ ::
በአስተዳደሩ በገጠርና በከተማ ለሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤት ችግርተኛ ተማሪዎችድጋፍ ማድረጋቸውን የገለፁት የምስራቅ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ጣሰው ሽመልስ በትምህርት ላይ የሚደረግ ድጋፍ ለነገ በውቀት ሀገሩን ተረካቢ ዜጋ እንዲኖር ትልቅ አስተዋፅኦ አለው ብለዋል፡፡ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮ ቴሌኮም ቀደም ባሉት ጊዜያት ለተቋማችን መምህራኖች እና ለተማሪዎች የተለያዩ…


