በዓሉን ስናከብር ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ ::

    በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝውን የኮቪድ 19 ዴልታ ዝርያ ለመግታት ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ጠቁመዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን ገልጸው በየቀኑ በአስተዳደሩ ከሚመረመሩት ውስጥ 20 በመቶ ቫይረሱ እየተገኘባቸው እንደሆነ በመሆኑም የጥንቃቄ እርምጃዎችን መተግበርና የመከላከያ ክትባትን መከተብ አማራጭ የለውም…

    Read More