በዓሉን ስናከብር ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ ::

    በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝውን የኮቪድ 19 ዴልታ ዝርያ ለመግታት ሁሉም ዜጋ የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ ጠቁመዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን ገልጸው በየቀኑ በአስተዳደሩ ከሚመረመሩት ውስጥ 20 በመቶ ቫይረሱ እየተገኘባቸው እንደሆነ በመሆኑም የጥንቃቄ እርምጃዎችን መተግበርና የመከላከያ ክትባትን መከተብ አማራጭ የለውም…

    Read Full News

      We should be very careful with the Corona virus during the Celebration of the Finding of the True Cross-Lemlem Bezabih (w/ro)

      W/ro Lemlem Bezabih, head of the Dire Dawa Administration Health Bureau, said all citizens should do their part to curb the rapidly spreading Covid 19 Delta strain. W/ro Lemlem said the prevalence of Covid 19 in Dire Dawa Administration has been alarming in recent times, adding that 20 percent of the people tested daily are…

      Read Full News