#ድሬዳዋ ገንደሁርሶ ቀበሌ ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ አደንዛዥ ዕፅ በቁጥጥር ሥር ዋለ::
#ካራማራ||-ለሽብር ተግባር ሊውል የነበረ ከፍተኛ መጠን ያለው አደንዛዥ ዕፅ ከተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ ኮሚቴ አስታወቀ። የኮሚቴው አባል የሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የመልካጀብዱ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ኢንስፔክተር ሻንበል ተካልኝ ለኢዜአ እንደተናገሩት÷ አደንዛዥ ዕፁ የተገኘው መልካጀብዱ ልዩ ቦታው ገንደሁርሶ ቀበሌ ከአንድ ግለሰብ ቤት ውስጥ ነው፡፡ በህዝቡ ጥቆማ…


