16 ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የፊታችን ህዳር 29 ይካሄዳል ። ከዚሁም በአል ጋር ተያይዞ በአሉን በታላቅ ድምቀት ለማክበር ብሎም ለበአሉ ወደ ከተማችን ድሬዳዋ የሚመጡ እግዶችን ለመቀበል ይቻል ዘንድ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ።

    በአሉን ተከትሎ በድሬዳዋ አስተዳደር ያለውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ፣ ታሪካዊ ቦታዎች እንዲሁም የከተማዋን ኢኮኖሚያ እድገት የሚያበለፅጉ የልማት ስራዎችን ከተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የመጡ ሀገር አቀፍ የሚዲያ አባላት ጉብኝት አካሂደዋል ። በሀገር አቀፍ ሚዲያ ባለሙያዎች ከተጎበኙ የልማት ድርጅቶች መካከል ለኢኮኖሚው እድገት አይነተኛ አስተዋፆ እየተወጣ የሚገኘው ሸሙ ፋብሪካ ይገኝበታል ። ሸሙ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ 1999 ዓ.ም…

    Read More