“የትግራይ ህዝብ ለስልጣን ጥመኞች ሲባል ማለቅ የለበትም” – የትግራይ ተወላጆች 4 years ago4 years ago01 mins አሸባሪውን የህወሃት ቡድን ለማውገዝ አበበ ቢቂላ ስታዲየም የተገኙ የትግራይ ተወላጆች የትግራይ ህዝብ ለስልጣን ጥመኞች ሲባል ማለቅ የለበትም ብለዋል። ኢ.ፕ.ድ Post navigation Previous: 16 ተኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአል በድሬዳዋ አስተዳደር አዘጋጅነት የፊታችን ህዳር 29 ይካሄዳል ። ከዚሁም በአል ጋር ተያይዞ በአሉን በታላቅ ድምቀት ለማክበር ብሎም ለበአሉ ወደ ከተማችን ድሬዳዋ የሚመጡ እግዶችን ለመቀበል ይቻል ዘንድ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ ።Next: መላው የድሬደዋ አስተዳደር ነዋሪዎች እና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች በሙሉ ህዳር 29/2014 ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ለ16ኛ ጊዜ በአስተዳደራችን በሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል የድሬደዋ እሴት የሆነውን የፍቅር የአብሮነትና የመቻቻል ባህላችንን ወደ ድሬዳዋ ለሚመጡ እንግዶች በፍጹም ወንድማማችነትና ስሜት በመቀበል ከተማችን የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በወንድማማችነትና በፍቅር የሚኖሩባት ትንሿ ኢትዮጵያ መሆኑኗን እንድታሳዩና በዓሉ የተሳካ እንዲሆን የበኩላችሁን ሁሉ እንድታደደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን ፡፡ ለበአሉ ድምቀትም ሁሉም ነዋሪና ተቋማት እንዲሁም ድርጅቶች የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ በየበራፋቸሁ እንዲሰቅሉ አስተዳደሩ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago4 days ago 0