“ምድር ባቡር ያለው ይዞታና ቦታ ምንም አልተነካም” አቶ አየለ ወልደዮሀንስየድሬደዋ ምድር ባቡር ድርጅት ኃላፊ

    “ምድር ባቡር ያለው ይዞታና ቦታ ምንም አልተነካም” አቶ አየለ ወልደዮሀንስየድሬደዋ ምድር ባቡር ድርጅት ኃላፊ ትውልድናእድገታቸውአዲስ አበባ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን የተማሩት አዲስ አበባ ተግባረ ትምህርት ቤት ነው፡፡ አሁን ላይ ኮሌጅ ሆኗል ይላሉ፡፡ ከዛም ከቴክኒክና ሞያ ኮሌጅ ማሽኒስት ሆነው ዲፕሎማን አገኙ፡፡ ከዛም እንደወጡ በወቅቱ ስራ ተፈልጎ አልነበረምና የሚገኘው ዲፕሎማቸውንይዘው ቀጥታ በወቅቱ በነበረው ዘመቻ መምሪያ የሚባል  ምደባ…

    Read More