ቀፌራን አቋርጦ የሚሄደው የደቻቶ ወንዝ ሀፍካት ድልድይ ድረስ የፅዳት ስራ በዛሬው እለት ተከናውኗል።

    33 ኛው የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት የአስተዳደሩ አመራሮችና ማህበረሰብ እንዲሁም ባለሀብቶችና የስራ ተቋራጮች በንብረታቸውና በጉልበታቸው የተሳተፉበት መሆኑ ለየት ያደርገዋል ያሉት የአስተዳደሩ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር ጀማል ኢብራሂም ከጠዋቱ 12 ሰአት እስከ ቀኑ 6 ሰአት የቆየ የፅዳት ዘመቻ መሰራቱን ገልፀዋል። ቀደም ሲል አካባቢው ህገወጥ ድርጊት የሚሰራበት በመሆኑ በቀጣይ ማህበረሰቡ ቆሻሻ የሚያስወግድበት ቦታ በአካባቢው ያሉትን ነዋሪዋች…

    Read More

      የድሬደዋ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡

      የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መ/ቤቶች ፤የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-28 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት በተጀመረው የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በጠዋቱ መረሀ ግብር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ፤የትምህርት ቢሮ ፣የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ፣የኮንሰትራክሽንና ቤቶች ልማትቢሮ፣ ግብርና ውሀ ማአድንና ኢነርጂ ቢሮ የስራ አፈጻጸም…

      Read More