በነገው እለት (ሐምሌ 22ቀን 2014) በድሬደዋ አስተዳደር አዲሱ ምድር ባቡር ጣቢያ “አሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል ከፍተኛ የፌዴራል እና የክልል አመራሮች የሚሣተፉበት የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ፕሮግራም ለማካሄድ አስፈላጊውን ቅድመ-ዝግጅት ያጠናቀቀ መሆኑን የድሬደዋ አስተዳደር የአረንጓዴ አሻራ ቴክኒክ ኮሚቴ ገልፅዋል።

    በመሆኑም ተጋባዥ እንግዶች፣ መላው የድሬደዋ አመራሮችና ነዋሪዎች በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት አሻራዎን እንድያስርፉ ጥሪ ያስተላልፋል።

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር የ2015 በጀት ዓመት 5 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ

      የድሬደዋ አስተዳደር ምክር-ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት ባካሄደው 3ኛ መደበኛ ጉባኤ የአስተዳደሩ የ2015 በጀት አመት የካፒታል ፕሮጀክቶች ረቂቅ በጀትና የመደበኛ በጀት በተከበሩ አቶ ሱልጣን አሊይ ለድሬደዋ አስተዳደር ምክር-ቤት ቀርቦ በምክር-ቤቱ የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ በሆኑት በተከበሩ ወ/ሮ አይናለም ተዘራ ምክረ ሀሳብ ከቀረበበት በኋላ በምክር-ቤቱ አባላት ሰፊ ውይይት ተደርጎበት ለተነሱት አስተያየትና…

      Read More