የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
በመጀመሪያ ለመላዉ የአሰተዳደራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ የሠላም የጤና እና የፍቅር እንድሆንልን እመኛለሁ በአሰተዳደራችን ህዝበ ክርስትያኑ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላትና በማጠጣት እንዲሁም የተለመደ የመተዛዘንና የመረዳዳት ባህሉን በመተግበር እንዲያከብር በዚህ አጋጣሚ ለመላዉ የእምነቱ ተከታዮች መልዕክቴን ለማሰተላለፍ እወዳለሁ። በዓሉን የሚያከብረዉ ህዝበ ክርስትያኑን ጨምሮ መላው የአሰተዳደራችን ነዋሪ ሰላምን፣ አብሮነትን፣…


