የጀኔራል ሰዓረ መኮንን ሐውልት ተመረቀ

ለቀድሞው የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ሰዓረ መኮንን በአዲስ አበባ ቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ የቆመላቸው ሐውልት ዛሬ ተመረቀ፡፡ የምረቃ ሥነ ስርዓቱ የተከናወነው÷ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የጀኔራል ሰዓረ መኮንን ቤተሰቦች እንዲሁም ጀነራል መኮንኖች እና የጀኔራል ሰዓረ የቀድሞ ባልደረቦች በተገኙበት ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በዘንድሮ በጀት አመት “የተፋሰስ ልማት ለሌማት ቱሩፋት” በሚል መሪ ቃል ሲሰጥ በነበረው ስልጠና መጠቃለያ ላይ የስራ አቅጣጫዎችን ሊከናወኑ በሚገባ ተግባራት ላይ መልክት አስተላለፉ።

ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በመልክታቸው እንደገለጹት የተፋሰስ ልማት ስራዎችን በላቀ የህብረተሰብ ተሳትፎ ማከናወን የሞት ሽረት ጉዳይ እንደሆነ ባለፉት ዓመታት ባከናወናቸው ስራዎች የተገኙ ውጤቶች በቂ ማሳያ እንደሆኑ አመላክቷል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በዘንድሮ በጀት አመት “የተፋሰስ ልማት ለሌማት ቱሩፋት” በሚል መሪ ቃል ለምናከናውነው ተግባር ላለፉት ሁለት ቀናት በተዘጋጀው የእቅድ ውይይት ላይ በቂ ግንዛቤ እንደገኛችሁና በመተማመን የተቀናጀ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡

ስምምነቱ የድሬዳዋ አስተዳደር የስማርት ሲቲ እና ሌሎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አበርክቶዎች ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው፡፡ በዚህም የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን የላቀ አቅም በመጠቀም የከተማ አስተዳደሩን አገልግሎቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የማደርጀት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ዉጤታማ ለማድረግ ስምምነቱ አስቻይ አቅም እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ኢንጅነር) ባስተላለፉት መልዕክት የከተማ አስተዳደሩ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

Read More

የድሬደዋ አሰተዳደር ምክር ቤት የግብርና ተፈጥሮ ሀብትና አከባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በከተማ ግብርና ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

የድሬደዋ አሰተዳደር ምክር ቤት የግብርና፣ ተፈጥሮ ሀብትና አከባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከታህሳስ 24/2015 ዓ.ም ጀምሮ በከተማና በገጠር በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እየጎበኘ ሲገኝ በዛሬ ውሎውም በአካባቢ ልማት ኤጀንሲና በተደራጁ ወጣቶች የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝቷል። በዚህም በከንቲባ ጽ/ቤት ጊቢ ውስጥ የሚገኙ ችግኞችን፣ በጎሮ ት/ቤት የሚገኙትን የተለያዩ የደረሱ አትክልቶችን እንዲሁም በገንደ ተስፋ አካባቢ በመገኘት በከተማ ግብርና…

Read More

የድሬዳዋ የቀድሞ ከንቲባ ክቡር አልፍሬድ ሻፊ ቤተሰቦች ለአስተዳደሩ ምስጋናቸውን አቀረቡ።

ቤተሰቡ ከምስጋናው በተጨማሪም ለድሬዳዋ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የግማሽ ሚሊየን ብር የገንዘብ ስጦታ በግል አበርክቷል። በድሬዳዋ ዘመናዊ የከተማነት ስልጣኔ ታሪክ ውስጥ፤ ጉልህ ሚና ከነበራቸው ተጠቃሽ አመራሮች መካከል፤ የቀድሞው ክቡር ከንቲባ አልፍሬድ ሻፊ ዋነኛው ናቸው። ከንቲባው በመሪነት ዘመናቸው ለድሬዳዋ ያበረከቱት የልማት ትሩፋትና ህዝብን የማስተዳደር መልካም ስማቸው ለትውልድ በክብር እንዲተላለፍ፤ እርሳቸው ያስገነቡት ጥንታዊው የኮኔል ድልድይ “የአልፍሬድ ሻፊ…

Read More

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንደስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባህል እና ቱሪዝም ፅ/ቤት ፣ የድሬ ብድር እና ቁጠባ ተቋምን የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም ምልከታውን አድርጓል ።

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንደስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለ4ኛ ቀን የመስክ ምልከታውን ቀጥሎ ያካሄደ ሲሆን በዛሬው እለት የድሬደዋ አስተዳደር ባህል እና ቱሪዝም ፅ/ቤት እና በቱሪዝም ሚኒስቴር ቅንጅት እየተሰራ ያለ ላንድ ማርክ ፕሮጀክት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ምልከታ ካደረገ በኋላ ከዚራ የሚገኘውን የቅዱስ ሚናስ ቤተ ፀሎት፣ የአርመን ሀዋሪያዊት ቤተክርስቲያን እና ለገሀሬ ገንደ- ገበሬ የሚገኘውን…

Read More

የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት

በመጀመሪያ ለመላዉ የአሰተዳደራችን የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ በዓሉ የሠላም የጤና እና የፍቅር እንድሆንልን እመኛለሁ በአሰተዳደራችን ህዝበ ክርስትያኑ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላትና በማጠጣት እንዲሁም የተለመደ የመተዛዘንና የመረዳዳት ባህሉን በመተግበር እንዲያከብር በዚህ አጋጣሚ ለመላዉ የእምነቱ ተከታዮች መልዕክቴን ለማሰተላለፍ እወዳለሁ። በዓሉን የሚያከብረዉ ህዝበ ክርስትያኑን ጨምሮ መላው የአሰተዳደራችን ነዋሪ ሰላምን፣ አብሮነትን፣…

Read More

    የድሬዳዋ አሰተዳደር ክቡር ከንቲባ ያስተላለፉት መልዕክት

    መላው የክርስትና እምነት ተከታይ ወገኖቼ፤ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ እላለሁ። የክርስትና እምነት ተከታዮች፤ የፍጥረታት የበላይ ሆኖ የተፈጠረውና፤ በጥፋቱ ሞት የተፈረደበት አዳም “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሀለው” የሚል ቃል እንደተገባለትና፤ ጊዜው ሲደርስ ቃሉን ለመፈፀም፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በቤተልሄም መወለዱን በደስታ እያሰቡ፤ የሚያከብሩት በዓል መሆኑን የእምነቱ አስተምህሮ ያስረዳል። እኛም አሁን ባለንበት ዘመን፤ መስራት…

    Read More

      እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!

      በክርስቲያኖች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የዕርቅ መጀመሪያ ተደርጎ ይታሰባል። ከልደቱ በፊት በፈጣሪና በፍጡር፣ በሰማይና በምድር፣ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ታላቅ የጠብ ግድግዳ ተገንብቶ ለብዙ ዘመናት ቆይቷል። የልደት በዓል “ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ” የሚለው የፈጣሪ ቃል በተግባር መፈጸም የጀመረበት፤ በአምላክና በሰው ልጆች መካከል ዕርቅ የተወጠነባት ዕለት ናት። ይህ በዓል መለያየት የጠፋበት፣ ኅብረትና አንድነት የጸናበት፤ መለኮትና ሥጋ፣…

      Read More