የድሬዳዋ የቀድሞ ከንቲባ ክቡር አልፍሬድ ሻፊ ቤተሰቦች ለአስተዳደሩ ምስጋናቸውን አቀረቡ።

ቤተሰቡ ከምስጋናው በተጨማሪም ለድሬዳዋ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የግማሽ ሚሊየን ብር የገንዘብ ስጦታ በግል አበርክቷል። በድሬዳዋ ዘመናዊ የከተማነት ስልጣኔ ታሪክ ውስጥ፤ ጉልህ ሚና ከነበራቸው ተጠቃሽ አመራሮች መካከል፤ የቀድሞው ክቡር ከንቲባ አልፍሬድ ሻፊ ዋነኛው ናቸው። ከንቲባው በመሪነት ዘመናቸው ለድሬዳዋ ያበረከቱት የልማት ትሩፋትና ህዝብን የማስተዳደር መልካም ስማቸው ለትውልድ በክብር እንዲተላለፍ፤ እርሳቸው ያስገነቡት ጥንታዊው የኮኔል ድልድይ “የአልፍሬድ ሻፊ…

Read More

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንደስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የባህል እና ቱሪዝም ፅ/ቤት ፣ የድሬ ብድር እና ቁጠባ ተቋምን የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም ምልከታውን አድርጓል ።

የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የበጀት ኢኮኖሚ ንግድና ኢንደስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለ4ኛ ቀን የመስክ ምልከታውን ቀጥሎ ያካሄደ ሲሆን በዛሬው እለት የድሬደዋ አስተዳደር ባህል እና ቱሪዝም ፅ/ቤት እና በቱሪዝም ሚኒስቴር ቅንጅት እየተሰራ ያለ ላንድ ማርክ ፕሮጀክት አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ምልከታ ካደረገ በኋላ ከዚራ የሚገኘውን የቅዱስ ሚናስ ቤተ ፀሎት፣ የአርመን ሀዋሪያዊት ቤተክርስቲያን እና ለገሀሬ ገንደ- ገበሬ የሚገኘውን…

Read More