19ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ በተለያዩ መርሀ ግብሮች እንደሚከበር ተገለፀ::

#DGC ህዳር 3/2017 ዘንድሮ “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል ለ19ኛ ጊዜ የሚከበረው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በአስተዳደራችን በተለያዩ መርሀ ግብሮች እንደሚከበርና የማጠቃለያ መርሀ ግብሩም ህዳር 18/2017 ዓ,ም እንደሚደረግ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል፡፡ በዚህም የሴቶች፣ የወጣቶች እንዲሁም የሲቪል ሰርቫንት የውይይት መድረክ እንደሚኖር ወ/ሮ ፈቲያ ገልፀው፤ በዓሉ…

Read More

Ayyaana Paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaa Sababeeffachuun Agarsiisni Suuraa Jiraattota Bulchinsaatiin Gaggeeffame.

#DGC Sadaasa 3/2017 “Yaada Fooyya’aa Badhaadhinaa Hundagaleeysaaf” Mataduree jedhuun agarsiisa suuraa qophaa’e guyyaa har’aa hoggantoonnifi hojjettoonni Waajjira Komunikeeshinii mootummaa Bulchinsa Dirree Dhawaa fi jiraattonni Bulchinsa hedduun Agarsiisni Suuraa Qophaa’e kuni milkaa’inootaafi injifannoowwan dinagdee siyaasaafi hawaasummaa paartichi waggoottan Shanan darban keessatti galmeesse kan yaadachiisu yommuu ta’u daawwattoonni tokko tokko yaada kennaniin paartichi imala Waggaa shanan darbe…

Read More

Xuska 19aad ee maalinta qoowmiyadaha iyo shucuubta dalka ayaa ismaamulka dir dhabe looga xusi doona laga bilaabo toddobaadkani ilaa laga gaadhayo 18 bishani gudba/hidhaar ee sannadkani 2017 T.I

#DGC gudba 03/2017 Afhayeenada golaha wakiilada shacabka ismaamulka dir dhabe marwo fadxiya aadan ayaa shir saxafadeed ay xafiiskeeda kula yeeladay warbaahinta sheegtay in xuska sannadkani loogu diyaar garoobay si diiran iyado ay maalintani tahay maalin dastuurka qaranka ku xusan oo ah maalintii la helay midnimada iyo sinaanta taasi oo laga dhaxlay dimuquraadiyad madax-banaani. Marwo fadxiya aadan…

Read More

waxaa ismaamulka dir dhabe laga daah furay carwo lagusoo bandigayay wax qabadka xafiisyada ismaamulkani dir dhabe.

#DGC| Gudba 02/ 2017t.i Carwadani oo uu ujeedkedu ahaa in lagu xuso xuska sannad guurada 5aad ee kasoo wareegtay wakhtigi la aasasay xisbiga barwaaqo ee talada dalka haya ayaa lagu soo bandhigay waqabada xafiisyada ismaamulka oo qaab sawir ah iyo mid agabka waxsoosaarka warshadaha iyo waliba beerahaba lagu soo bandhigay. Carwadani ayaa waxaa is wada…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለአረጋውያን ቤት ሰርቶ የማስረከብ ስራ ተከናወነ።

#DGC | ህዳር 2 / 2017 ዓ.ም በዛሬው ዕለት ማለትም ህዳር 2/2017 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራው ልዑክ እና የአስተዳድሩ ከፍተኛ አመራሮችም በተገኙበት በወረዳ 03 እና በወረዳ 07 በክረምት የበጉ ፍቃድ ስራ የተሰሩ የአረጋውያን ቤት በአዲስ መልክ በመስራት ዛሬ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ቤቱን ለተጠቃሚዎች አስረክበዋል ። የብልፅግና ፓርቲ ሰው ተኮር…

Read More

Ayyaanni Hundeeffama paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaan Dirree Dhawaatti Kabajamaati jira.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti ‘‘Yaanni bilchaataan Badhaadhina hunda galeessaaf ’’ Mata Duree jedhuun Agarsiifni Suuraa Bu’aawwan paartiin Badhaadhinaa imala waggoota shaniin galmeesse kan mul’isu kan dhaabileen Bulchiinsa Dirree Dhawaa irratti hirmaataniin Ayyaanni Hundeeffama paartii Badhaadhinaa Waggaa 5ffaan Dirree Dhawaatti Kabajamuu jalqabeera. Kurfii kana irratti haasaa baniinsaa kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ 5ተኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክቶ ከህዳር 2 እስከ ህዳር 6 የሚቆይ የፎቶ አውደ-ርዕይ በድሬዳዋ አስተዳደር ተጀመረ።

#DGC | ህዳር 2/2017 ዓ.ም በዛሬው ዕለት በተለምዶ ኮንጎ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ በሚገኘው የወጣቶች ማዕከል አዳራሽ የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክቶ በአስተዳደሩ ባሉ የሴክተር ተቋማትና ወረዳዎች የተከናወኑ ስራዎችን የሚያስቃኝ የፎቶ አውደ-ርዕይ ተጀመረ። በፎቶ አውደ ርዕዩ ላይ በእንግድነት ተገኝተው በይፋ ያስጀመሩት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እንደተናገሩት ብልፅግና ፓርቲ ከህዝብና ባለድርሻ አካላት ጋር…

Read More

የደቡብ ሱዳን የግብርና እና የምግብ ዋስትና ሚኒስቴር ሚኒስትር ፣ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራምን የሚደግፍ ከልማት ተቋማት የመጡ የኔዘርላንድ ምክትል አምባሳደር ፣ የአይሪሼድ የፕሮግራምን የሚደግፍ አጋር ድርጅት እና ፕሮግራም ሀላፊዎች ፣ የብሪቲሽ ኤምባሲ ፕሮግራም ሀላፊ ፣ ከገንዘብ ሚኒስቴር ፣ ከግብርና ሚኒስቴር እንዲሁም ከማህበራዊ ጉዳይ የመጡ ባለሞያዎች በዛሬው እለት ድሬዳዋ ገብተዋል ።

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኑረዲን አብደላ እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ከድር አሊይ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

Read More

ድሬ ቪአይፒ ጤና ቡድን በአጠቃላይ ውጤት 8 – 2 አሸናፊ ሆነ ።

ድሬ ቪአይፒ ጤና ቡድን ከ ድሬ ጤና ቡድን በዛሬው እለት የእግር ኳስ ጨዋታቸውን በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ያካሄዱ ሲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ለድሬ ቪአይፒ ጤና ቡድን ፣ አክሊል በድሩ እና ቢኒያም ይትባረክ ለድሬ ጤና ቡድን ባስቆጠሯቸው ጎሎች 2 ለ 2 በሆነ ውጤት ጨዋታው አልቋል ። ከዚህ ቀደም ድሬ ቪአይፒ ጤና ቡድን ከ…

Read More

የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል 4ኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አባል ለሆኑ የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና መሰጠት ጀመረ።

#DGC | ጥቅምት 29 / 2017 ዓ.ም በዚህም በዛሬው እለት በጠዋቱ መርሀ-ግብር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮና የኮንስትራክሽን ቢሮ ፣ የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ፣ የከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ እንዲሁም ፐብሊክ ሰርቪስና የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ ስልጠናውን መስጠት የጀመሩ ተቋማት ናቸው። ስልጠናው የፓርቲ አባላቶችን…

Read More