የብልፅግና ፓርቲ 4ኛው ዙር “የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት” ስልጠና ለከንቲባ ፅ/ቤትና ለተለያዩ ተቋማት ለመሠረታዊ ድርጅት ኣባላት ስልጠና መስጠት ተጀመረ ።
#DGC ጥቅምት 29/2017 በአስተዳደሩ ለከንቲባ ጽ/ቤትና በስሩ ለሚገኙ ተቋማት አባላት በተዘጋጀው ስልጠና ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደርጉት የከንቲባና የካቢኔ ጉዳዮች ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ብልፅግና ፓርቲ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ አካታች፣አሳታፊና ሁሉንም ዓይነት ኢትዮጵያዊ ብዝሃነትን ይዞ የተፈጠረ አገራዊ ህብረ-ብሔራዊ ፓርቲም ነው ብለዋል። ከተመሠረተ ገና አጭር ጊዜ ቢሆንም መጠነ ሰፊ የሪፎርም ሂደት ውስጥ የሚገኝና ዓይነተ ብዙ ዕመርታ…


