ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል። የክልሉ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዙር 3ኛ የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ነው ለርዕሰ መስተዳድሯ ሹመቱን የሰጠው፡፡ አዲስ ሹመት የተከናወነው ወቅቱ የሚጠይቀውን አሻጋሪ የለውጥ አመራር በማምጣት የህዝቡ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር…

Read More

“በታላቅ ቦታ፣ የታላቅ ሰው ስም በሚዘከርበት ስፍራ አረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ ትርጉሙ ዕልፍ ነው፡፡

የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ በአሊቢራ ፓርክ ቀጥለናል፡፡ የዘንድሮው መርሐ ግብር ከተያዘው የ7.5 ቢሊየን ችግኝ 40 በመቶ የሚሆነው በታላቁ ህዳሴ ተፋሰስ አካባቢ የሚተከል በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ የአብሮነትና የደግነት ምሳሌ በሆነችው ከተማ ለተደረገልን አቀባበል ብሎም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማዘጋጀት እንድንሳተፍ በመደረጉ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን፡፡”…

Read More

በአሸዋ ገበያ በደረሰ የእሳት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም እየተደረገ ያለው ድጋፍ ቀጥሏል

በኢትዮጵያ እርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የድሬደዋ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አድባራትና ገዳማት በአሸዋ ገበያ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች 657,959 ብር ድጋፍ ያደረጉ አድርገዋል። የፉይናስ እና ኢኮኖሚ ቢሮ ኃላፊ እና የመልሶ ማቋቋም ገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙሉካ መሃመድ ላደረጉት ድጋፍ በአስተዳደሩ ስም አመስግነዋል። ነሐሴ 8/2016 ዓ.ም መረጃውን ያደረሰን የድ.አስ. ፉ.ኢ.ል.ቢሮ ህዝብ ግንኙነት

Read More

የኢ.ፌ.ድ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑካን ቡድን ለስራ ጉዳይ ማምሻውን ድሬዳዋ ገብተዋል

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር፣የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ፈትያ አደን፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጤና ሚንስትር ሚንስተር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ፣ የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል ። በነገው እለት የምግብ ስርዓት…

Read More

ay soo diyaarisay wasarada Caafmaadka dalka oo lagu soo bandhigayay Waxqabadka Sactarka Caafmadka iyo diyaarinta qorshaha sannadka ayaa lagu qabtay Ismamulka Dirdhabe

Madashani ayaa Waxa Ka soo qayb galay masuliyiin ay horkacayso wasiirka Wasarada Caafmaadka Dalka Dr Maqdhas Dhaba Wasiiru Dawlayasha Wasarada caafmadka Wasiirada Degaanada Dalka iyo marti sharafkale duwan Waxana madashan dahfurtay Wasiirka Wasarada caafmadka dalka Dr Maqdhas Dhaba waxana ay sheegtay in madashani ay tahay mid masuliyiinta caafmadka ay isku bartaan qiimeyana shaqoyinka laqabatay sannad…

Read More

Bara 2016tti Roga fayyaa Ammayyeessuutii fi tajaajila si’ataa laachuutiin fooyya’insi gaariin akka biyyaatti muullachuun ibsame.

biiroolee fayyaa Naannoo fi dhaabbilee itti gaafatamummaan isaanii ministeera fayyaatiif tahe magaalaa Dirree Dhawaatti gaggeyfameeti jira. Fooramiin JSC(join steering commitee) ministeera fayyaa Itoophiyaa baatii lama lamatti kan gaggeeyfamu yoo tahu baatii lama duraa nannoo tigaryitii qopheeysuun isaan ni yaadatama. Kaayyoon Sagantichaa rakkoo roga fayyaatiin mul’atan garagaraa kan naannolee fi bulchiinsa magaalaa lamaanii jiran furuun gamatti…

Read More

በጤናው ዘርፍ የተገኙ ለውጦችን የማስቀጠሉ ተግባር ይጠናከራል – ዶክተር መቅደስ ዳባ

የጤና ፍትሃዊ ተደራሽነት እና ዘመኑን የሚመጥን አገልግሎቶችን ለመተግበር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ ለውጦችን የማስቀጠሉ ተግባር እንደሚጠናከር የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ጤና አመራር አባላት የተሳተፉበት ዓመታዊ የጤና ዘርፍ የጋራ የምክክር መድረክ በድሬደዋ እየተካሄደ ነው። ዶክተር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ላይ እንዳመለከቱት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጋራ የምክክር መድረኩ ያስቀመጣቸውን የጤና…

Read More

ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ፦

የፕሪቶሪያ ስምምነት መነሻና መድረሻው ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊተቋማትን ማክበር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከሰሞኑ በተሻሻለው የምርጫ አዋጅ ቁጥር 1332/2016 አንቀጽ 2 (1) መሠረት ለሕወሐት የምዝገባ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ገልጧል። መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት በሕግና በተቋማዊ ነጻነት የሚወስኑትን ውሳኔ ይቀበላል፣ ያደንቃል፣ የለውጡ አንዱ ፍሬ ነውና። ሕወሐት ሕጋዊ ሰውነቱን ያጣው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ…

Read More

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት አጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዚህ ቀደም በከተማው ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፋ ተወካዮች አስመርጦ ማዘጋጀቱም ይታወቃል ። በዚሁም የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር መመካከርና መግባባት ብቸኛው የሰላም ተስፋና ዋንኛው የፖለቲካ መፍትሄ መሆኑን ተናግረው በአገራዊ ምክክር ውስጥም መደማመጥ ፣ መከባበር እና መተማመን በእጅጉ እንደሚዳብርም ነው…

Read More

Waxaa si rasmi ah loo bilaabay shirka wada tashiga qaran ee itoobiya iyado furitaanki madashani uu qudbad kazoo jeediyay danjire Dr maxamuud dirir geedan oo ha koomishineerka koomishinka wada tashiga qaranka wuxuna sheegay in madashani ay kazoo qayb galen wakiilada bulshada, dadka bulshada dhexdeda saamaynta ku leh, aqooyahanka, axsaabta siyaasada iyo waliba qaybaha kala duwn ee rukunada dawladda.

Danjire DR maxamuud dirir ayaa dhamaan wakiilada bulshada qaybaheeda kala duwan ee madashani kasoo qayb galay kula dardaarmay in ay fikiradahooda ku saleyaan kuwo dalku dhibtani uu ku jiro ka saari kara iyago baahidooda gaarka ka horaysiinaya kuwa dalka. Ugu horayn waxaa la soo jeediyay qoraal ka turjumaya sida uu u qabsoomi doono kulankani wada…

Read More