Jiilli Ministira aadaa fi Ispoortii adde Shawiit Shaankaa duurfamu Piroojektoota Dirree Dhawaatti hojjataman daawate.

Jiilli Ministira aadaa fi Ispoortii adde Shawiit Shaankaa duurfamu Bulchiinsi Dirree Dhawaatti Roga damee Aadaa fi Ispoortiin Dargaggoota hirmaachisoo fi fayyadamoo taasisuu daran Dargaggoota damee gara garaan Adunyaa dorgomoo taasisuuf Piroojektoota Bulchiinsi Dirree Dhawaa Baasii ol’aanaan Piroojektoota raawwachaa jiru daawataniiru. Jiilli kun Hoogantoota Ol’aanoo Biiroolee Aadaa fi Ispoortii Naannolee Kan hammate Yoo ta’u daawannaa kanaaniis…

Read More

ከድሬዳዋ የልማት ግስጋሴ ጎን ለጎን የከተማዋን ፅዳትና ውበት አስጠብቆ መጓዝ እንደሚገባ ተገለፀ::

የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤት በአስተዳደሩ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል እንዲሁም ድሬዳዋን ንፁህ፣ ፅዱና ለነዋሪዎች ምቹ ማድረግ በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ዘርፎች አበረታች የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ ተናግረው፤ በአጠቃላይ የከተማዋን የልማት ግስጋሴ በሚመጥን መልኩ የከተማ…

Read More

በዶ/ር አቤል መልካሙ ስም የተሰየመውን ጤና ጣቢያ ይፋ የማድረግ እና በስሙ ለሚቋቋመው ፋዉንዴሽን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር ተካሄደ።

#DGC ታህሳስ 13/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል ለድሬዳዋ ህዝብና ለአካባቢው አጎራባች ክልሎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጡ የቆዩት ዶ/ር አቤል መልካሙ ህልፈተ ህይወትን ተከትሎ በህይወት እያሉ ለሰሩት ዘመን ተሻጋሪ ስራ መታሰቢያ ይሆን ዘንድ በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በስሙ ጤና ጣቢያ የመሰየም ተግባር እውን ሆኖ በበፊት ስሙ ገንደቆሬ ጤና ጣቢያ ተብሎ…

Read More

እንግዳ ተቀባይ ሀገራችን ኢትዮጵያ የአለም መሪዎችን በፍጥነት በመለወጥ ላይ ወዳለችው መዲናዋ መቀበሏን ቀጥላለች።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በታደሰው እና የቅርስ ሀብቱ ለእይታ በቀረበበት ብሔራዊ ቤተመንግሥት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮንን ተቀብለዋል። እነሆ ዕለቱ በምስል።

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው “ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በብሔራዊ ቤተመንግሥት በነበረን የሁለትዮሽ ውይይት ሰፋ ያለ መጠነርዕይ ባላቸው የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል” ብለዋል፡፡ ፕሬዝዳንቱ እና የፈረንሳይ መንግሥት በብሔራዊ ቤተመንግስት እና በመካሄድ ላይ ባለው የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እድሳት…

Read More

ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎች አፈታት አሰራርን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር እና ቅሬታ አፈታት ዙሪያ የተከናወኑ ስራዎችን ድጋፍና ክትትል ማድረግ አላማ ያደረገ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተውጣጣ ልዑክ በድሬደዋ ቆይታ አድርጓል። በአስተዳደሩ የተሻለ አፈፃፀም ያሳዩ የሴክተር ተቋማትና ወረዳዎች በመልካም አስተዳደር የችግር አፈታት እና ቅሬታ ዙሪያ ያከናወኑትን ስራዎች ከፌዴራል ለተገኙት አካላት በዝርዝር በማቅረብ ውይይት ተካሂዷል። ልዑኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከህዝቡ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ምላሽ አሰጣጥ ሂደት…

Read More

በኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር በክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በአስተዳደሩ በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል:

የኢፌዴሪ የማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የተመራ ልዑክ ቡድን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተሰሩ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ስራዎችን አፈፃፀም ተመልክቶ ክትትል እና ድጋፍ ለማድረግ ያለመ ጉብኝት ሲሆን በዛሬው እለትም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ክቡር አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እና ሌሎች…

Read More

የአንካራው ስምምነት ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው – የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው::

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያደረጉት ስምምነት ከሁለቱ ሀገራት ባሻገር ለሌሎች የቀጠናው ሀገራት እና ለቀጠናው ሰላም ትልቅ እፎይታ ነው ሲሉ የአፍሪካ ጉዳዮች ተማራማሪ አቶ ሙሉጌታ ከተማ ይፍሩ ገለፁ፡፡ ተመራማሪው ከኢቢሲ ዶትስትሪም ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ የስምምነት ዜናው ግጭቱን ለራሳቸው ተጠቃሚነት ለማዋል ያሰቡ ሀገራትን እና በቀጠናው የሚንቀሳቀሱ የሽብር ቡድኖችን ከዓላማቸው የሚያደናቅፍ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ስምምነቱ ውጤታማ እንዲሆንም ያሉ ችግሮችን እየነቀሱ…

Read More

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅን ነገ መርምሮ እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል::

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ በሚያደርገው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያፀድቀው ይጠበቃል። በስብሰባው የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅን አስመልክቶ ለምክር ቤቱ ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ የሚያቀርብ ይሆናል። ምክር ቤቱም ቋሚ ኮሚቴው የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ አዋጁን እንደሚያፀድቅ ይጠበቃል።…

Read More

በአስተዳደሩ ላይ የሚገኙ የህንፃ ግንባታ ስፍራዎች ደረጃውን በጠበቀ መልኩ መታጠር እንዳለባቸው ተገለፀ::

የድሬዳዋ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድ አሰጣጥና ቁጥጥር ባለስልጣን በአዋጅ ከተሰጠው ስልጣን ውስጥ በአስተዳደሩ የንግድ ቤቶች ፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትና የንግድ ድርጅቶች ማስታወቂያ ፍቃድ መስጠትና ማደስ ቢልቦርድና መሰል በህንፃዎች ላይ ተለጣፊና ተንጠልጣይ ማስታወቂያዎችን ፍቃድ መስጠት ማደስና አመታዊ እድሳት የሚያደርጉ ማስታወቂያዎችን መቆጣጠር እንደመሆኑ መጠን በአስተዳደሩ ላይ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የተተከሉ የማስታወቂያ ሳጥኖች እና ቢልቦርዶች ፍቃድ ከማውጣት አንስቶ…

Read More