Amharicበድሬደዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳ አመራሮች ምዘና መድረክ ተካሄደ። direcom1 year ago01 mins በድሬደዋ አስተዳደር ስር ያሉት የወረዳ አስተዳደሮች የህዝብ አገልግሎት እና የመንግስታዊ ስራዎቻቸው በከፍተኛ አመራሮች ተገምግሟል። የወረዳ አመራሮች ምዘና መድረኩ በዋናነት ያተኮረው ያለፉት ስድስት ወራት የስራ ምዘና ላይ ሆኖ ቀጣይ የስራ ክንውን አቅጣጫም የሚሠጥበት እንደሚሆን ተመላክቷል። Post navigation Previous: ምክር ቤቱ የመንግስትና የህዝብ ንብረትን ለማስመለስ የነበረውን የሕግ ክፍተት የሚሞላ አዋጅ አጸደቀNext: የቻድ ጦር በፕሬዚዳንቱ ቅጥር ግቢ ላይ ያነጣጠረ ጥቃትን ማክሸፉን አስታወቀ። Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0