ከ”ቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል የወረዳ 02 እና በወረዳ 05 እንደሁም የወረዳ 09 አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ አባላት የ2ኛ ሩብ አመት ኮንፈረንስ በሁሉም መሰረታዊ ድርጅት አካሄደዋል ።

በኮንፍረንሱም የስድስት ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ በሁሉም መሰረታዊ ድርጅቶች ዘንድ ተካሄዶል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *