Amharicበሶማሊ ክልል መንግስት 32ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ለመታደም የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘው ተሻገር እና የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ጅግጅጋ ገብተዋል። direcom1 year ago1 year ago01 mins ከፍተኛ አመራሮቹ ጅግጅጋ ከተማ ገራድ ዊልዋል አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። Post navigation Previous: በድሬዳዋ አስተዳደር ከ1 ሺ 7 መቶ በላይ የሚሆኑ የሚኒሻ አባላት ተመረቁ::Next: የጅቡቲ ወጣቶችና ባህል ሚንስትር በዶ/ር ሂቦር ሞሚን አሶዌ የተመራ ልኡካን ቡድ ትናንት ማምሻውን ድሬዳዋ ገብቷል። Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom3 weeks ago2 weeks ago 0