ሔር ኢሴ የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ ያልተፃፈ ባህላዊ ህግ በዮኔስኮ የማይዳስ የሰው ልጆች ወካይ የአለም ቅርስ ሆኖ መመዝገቡን ምክንያት በማድረግ፤ በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ መርሀ ግብሮች በዓሉ እየተከበረ ይገኛል።

ማምሻውንም የሶስት ሀገራት ማለትም የኢትዮጲያ፣ የጅቡቲና የሶማሊያ አርቲስቶች የተሳተፉበት ኮንሰርት ተካሂዷል።

በኤደን ሳሙኤል

ፎቶ:- ረመዳን አደም

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *