የአፈር ሀብታችን ለብልፅግናችን በሚል መሪ ሀሳብ የ 2017 ዓ.ም የተቀናጀ የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት ስራዎች የማስጀመሪያ መርሀ-ግብር የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር እና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአሁን ሰአት በቢዮአዋሌ ክላስተር በኬሀሎ ገጠር ቀበሌ እየተካሄደ ይገኛል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በቢዮአዋሌ ክላስተር በኬሀሎ ገጠር ቀበሌ ላይ የሚካሄዱትን አጠቃላይ መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ።

በአለማየሁ አበበ

ፎቶ :- በቴዎድሮስ ልኡልሰገድ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *