በደን ልማት፣ በጥምር ደን ልማትና በወንዝ ዳርቻ ልማት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ::
ማህበረሰቡ የተሻለ የተፈጥሮ ሃብት ያላት አገርን ለነገው ትውልድ የማስረከብ ኃላፊነቱን መወጣት እንደሚገባው ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በመንግስትና በአጋር ድርጅቶች በጋራ እየተከናወነ በሚገኝው የSUNCASA ፕሮጀክት በሚተገበርባቸው የገጠር ቀበሌዎች በደን ልማት፣ በጥምር ደን ልማትና በወንዝ ዳርቻ ልማት ለአመራሩ ባለሙያዎችና ነዋሪዎች የግንዛቤ ማዳበሪያ መድረክ አካሂዷል። የድሬዳዋ የአስተዳደር አካባቢ አየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን ስራ…


