የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ አዲስ አበባ ገቡ

በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ የቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል።

EBC

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *