ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደህና መጡ መልዕክት አስተላለፉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ብለዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *